Internet Banking
Internet Banking

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሄኖክ ከበደ በዋና መሥሪያ ቤት ከሚገኙ የዲቪዥን ሥራ አስኪያጆችና ኦፊሰሮች ጋር ተወያዩ፡፡

ከዚህ ቀደም ከሁሉም የባንኩ ከፍተኛ አመራር ጋር ተመሳሳይ የውይይት መርሃ-ግብር በየደረጃው ሲያከናወኑ የቆዩት ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዛሬ በዋና መሥሪያ ቤት ከዲቪዥን ሥራ አስኪያጆችና ኦፊሰሮች ጋር እያካሄዱት ያለው ውይይትም የዚያው አካል ነው፡፡

 

ውይይቱ ሁሉም ሰራተኛ በላቀ የሀላፊነት ስሜት ስራውን በማከናወን ባንኩ በተሻለ ቦታ እንዲገኝና የጋራ ውጤታማነትን መፍጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ነው፡፡

 

ከሰራተኞች፣ ከደንበኞችና ከሥራ ሃላፊዎች ጋር ሊኖር በሚገባ የተግባቦትና የአመራር ክህሎት ዙሪያም መሰረታዊ ግንዛቤዎችን ለማስጨበጥና ተነሳሽነትን ለማሳደግ ያለመ ነው፡፡

***
ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!

 

<p> <b>  <span style="color: #8B5E3C;">Nib International</span>   <span style="background: linear-gradient(to right, #8B5E3C, #FFA500); -webkit-background-clip: text; color: transparent; font-weight: bold;">     Bank   </span></b> </p>

Nib International Bank

Committed To Services Excellence

Share this post with

Recent Posts

You May Also like

Reports

Jobs