![](https://www.nibbanksc.com/wp-content/uploads/2024/07/IMG_20240722_194736_006-768x576.jpg)
ባንካችን በአጋርነት የተሳተፈባቸው የጉራጌ ልማትና ባሕል ማህበር የችግኝ ተከላ እና የኬሮድ የ15 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሔደ።
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ለሁለቱም ሁነቶች አጋር በመሆን ማህበራዊ ሀላፊነቱን ተወጥቷል። የባንካችን የሥራ ሀላፊዎችም በጉራጌ ዞን በእኖር፣ ኤነር መገር ወረዳ እና በወልቂጤ ከተማ በተካሔዱት በእነዚህ መርሐ-ግብሮች
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ለሁለቱም ሁነቶች አጋር በመሆን ማህበራዊ ሀላፊነቱን ተወጥቷል። የባንካችን የሥራ ሀላፊዎችም በጉራጌ ዞን በእኖር፣ ኤነር መገር ወረዳ እና በወልቂጤ ከተማ በተካሔዱት በእነዚህ መርሐ-ግብሮች
ባንኩ አዲሱ የ2024/25 የሥራ ዘመንን በማስመልከት ሁሉም የዲስትሪክትና መምሪያ ዳይሬክተሮች እንዲሁም የማኔጅመንት እና የቦርድ አባላት የተገኙበት የማነቃቂያ ፕሮግራም አካሂዷል። የባንኩ መላ ማሕበረሰብ ያለፈውን በጀት ዓመት
የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ዶ/ር እመቤት መለሰ ባንኩ ባለፉት ጥቂት ወራት አጋጥሞት ከነበረው ጊዜያዊ ችግር ለመላቀቅ በትኩረት የተንቀሳቀሰ ሲሆን ባሁኑ ወቅትም ንብ ባንክ
ኬሮድ ሐምሌ 14 በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚያከናውነውን የጎዳና ላይ ሩጫ አስመልክቶ በባንካችን ዋና መሥሪያ ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
ባንካችን “በአዲስ መንፈስ ለላቀ” ከፍታ ብሎ የተነሳበትን አላማ ለማሳካት አሁንም ቁርጠኛ እንቅስቃሴዎችን እያደረገ ይገኛል፡፡ የዚህ አንዱ አካል የሆነው ባለድርሻ አካላትንና ደንበኞችን የማነጋገር እንዲሁም ዘላቂ የህዝብ
በውይይቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ በባንኩ ተፈጥሮ የነበረውን የአገልግሎት መቆራረጥ በማስተካከል ባንኩንም ሆነ ደንበኞቹን ለመካስ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን ተናግረዋል። በዚህም ከጥሬ ገንዘብ እጥረት ጋር ተያይዘው የተስተዋሉ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ለሁለቱም ሁነቶች አጋር በመሆን ማህበራዊ ሀላፊነቱን ተወጥቷል።
ባንኩ አዲሱ የ2024/25 የሥራ ዘመንን በማስመልከት ሁሉም የዲስትሪክትና መምሪያ ዳይሬክተሮች
የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚዋ ዶ/ር እመቤት መለሰ ባንኩ
©2024. Nib International Bank. All Rights Reserved.