Internet Banking
Internet Banking

የባለአክሲዮኖች 23ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እና 19ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ የስብሰባ ጥሪ

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር የባለ አክስዮኖች 23ኛው መደበኛና 19ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ሐሙስ ታህሳስ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ ቦሌ አካባቢ በሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

ስለሆነም፣ የጉባኤው አጀንዳዎችና ማሳሰቢያዎች የአዲስ ዘመን ኅዳር 10፣ እንዲሁም የሪፖርተር ኅዳር 11፣ 18፣ 25 እና ታህሳስ 2 ቀን 2015 ዓ.ም ጋዜጦች በመመልከት በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪሎቻችሁ አማካይነት በተጠቀሰው ቀን፣ ቦታና ሰዓት ላይ ተገኝታችሁ በጉባኤው እንድትሳተፉ የዲሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር የዲሬክተሮች ቦርድ

 

የስብሰባ አጀንዳ

NIB BANK

NIB BANK

Committed To Services Excellence

Share this post with

Recent Posts

You May Also like

Reports

Jobs