October 14, 2022 ንብ ባንክ ከአማራ ክልል ነጋዴ ሴቶች ማኅበር ጋር ለመሥራት ተፈራረመ:: 6:02 am ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከአማራ ክልል ነጋዴ ሴቶች ማኅበር በጋራ ለመሥራት (የስትራቴጂክ አጋርነት) የስምምነት ፊርማ ተፈራረመ፡፡ የሥምምነት ፊርማው በባሕር ዳር ከተማ ጥቅምት 3 ቀን 2015 Read More