Internet Banking
Internet Banking

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የባለ አክስዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ!

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር የባለ አክስዮኖች 23ኛው መደበኛና 19ኛው አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ሐሙስ ታህሳስ 6 ቀን 2015 ዓ.ም ከጧቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ ቦሌ አካባቢ በሚገኘው ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል፡፡

ስለሆነም፣ የጉባኤው አጀንዳዎችና ማሳሰቢያዎች የአዲስ ዘመን ኅዳር 10፣ እንዲሁም የሪፖርተር ኅዳር 11፣ 18፣ 25 እና ታህሳስ 2 ቀን 2015 ዓ.ም ጋዜጦች በመመልከት በአካል ወይም በሕጋዊ ወኪሎቻችሁ አማካይነት በተጠቀሰው ቀን፣ ቦታና ሰዓት ላይ ተገኝታችሁ በጉባኤው እንድትሳተፉ የዲሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያቀርባል፡፡

የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አክስዮን ማኅበር የዲሬክተሮች ቦርድ

ይሠሯል ከልብ እንደ ንብ!

ዌብ ሳይት፡ www.nibbanksc.com
የፌስቡክ ገፃችን፡ https://bit.ly/3C33uM1
የኢንስታግራም ገፃችን፡ https://bit.ly/3p8OUuy
ሊንክዲን፡ https://bit.ly/3bJUhgG
የቴሌግራም ቻናላችችንን ለመቀላቀል፡ https://bit.ly/3SBzNYd

የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችንን Like, Follow እና Share ማድረግዎን አይርሱ!

#nib #nibbank #budget #nibbankofficialpage #banksinethiopia #fintech #bank #finance #ethiopia #ethiopian

NIB BANK

NIB BANK

Committed To Services Excellence

Share this post with

Recent Posts

News

ባንካችን ያጋጠመውን ጊዜያዊ ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ከደንበኞች፣ ከሠራተኞችና ከባንኩ

Read More

You May Also like

Reports

Jobs