Internet Banking
Internet Banking

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ እና ፈርስት ኮንሰልት (ብሪጅስ ፕሮግራም-ኢትዮጵያ) ተፈራረሙ

በንብ ኢንተርናሽናል ባንክ እና በፈርስት ኮንሰልት (ብሪጅስ ፕሮግራም-ኢትዮጵያ) መካከል ለማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት ፋይናንስ ለማቅረብ የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት መስከረም 5 ቀን 2015 ዓ.ም በንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ተፈረመ፡፡

ፊርማውን የፈረሙት በባንኩ በኩል የባንካችን ፕሬዚዳንት አቶ ገነነ ሩጋ ሲሆኑ በፈርስት ኮንሰልት (ብሪጅስ ፕሮግራም-ኢትዮጵያ) በኩል ደግሞ የቡድን አስተባባሪው አቶ ሔኖክ ጠና ናቸው፡፡

የስምምነቱ ዓላማ በጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ዘርፍ ለተሰማሩ ከስድስት መቶ ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ሲሆን፤ እነዚህም ድርጅቶች የብድር አገልግሎት በተመረጡ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት በኩል እንዲያገኙ እንደሚደረግ ታውቋል፡፡

NIB BANK

NIB BANK

Committed To Services Excellence

Share this post with

Recent Posts

News

ባንካችን ያጋጠመውን ጊዜያዊ ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ከደንበኞች፣ ከሠራተኞችና ከባንኩ

Read More

You May Also like

Reports

Jobs