Internet Banking
Internet Banking

ማሳሰቢያ

ውድ ደንበኛችን፤

ከኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በተጻፈ ደብዳቤ ከየካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሚፈጸሙ ግብይቶች በደንብ ቁጥር 576/2018 ላይ በተጠቀሰው የማስከፈያ ስሌት መሰረት ከደንበኞች ላይ ክፍያዎችን በመሰብሰብ በብሔራዊ ባንከ በተያዘው የኢትዮጵያ አደጋ ስጋትና ምላሽ ፈንድ ፅ/ቤት ሂሳብ ገቢ እንዲያደርጉ ለሁሉም ባንኮች ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡

በመሆኑም ከየካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባንካችን ከሚሰጠው ማንኛውም አይነት መደበኛ ብድር ላይ የሚሰጠውን የብድር መጠን 1% (አንድ በመቶ)፣ እንዲሁም በሁሉም የባንካችን የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች ከሚከፍሉት የአገልግሎት ክፍያ ላይ 5% (አምስት በመቶ) እየተጨመረ የሚሰበስብ መሆኑን በአክብሮት ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ለበለጠ መረጃ አቅራቢያዎ የሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ወይም የባንኩን ጥሪ ማእከል 9698 በነጻ በመደወል ያናግሩ፡፡

***
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ
ይሠሯል ከልብ እንደ ንብ!

Picture of <p> <b>  <span style="color: #8B5E3C;">Nib International</span>   <span style="background: linear-gradient(to right, #8B5E3C, #FFA500); -webkit-background-clip: text; color: transparent; font-weight: bold;">     Bank   </span></b> </p>

Nib International Bank

Committed To Services Excellence

Share this post with

Recent Posts

You May Also like

Reports

Jobs